Mahibere Kidusan Coordinating Center in North America logo

ኑ! የክቡራን ወገኖቻችንን ሕይወት እናትርፍ !!!

Raised
$11,170
Goal
$25,000

ኑ! የክቡራን ወገኖቻችንን ሕይወት እናትርፍ !!!

+++
ማኅበረ ቅዱሳን ባለፉት 6 ዓመታት በሀገራችን ኢትዮጵያ እያጋጠመ ባለው ማኅበራዊ ቀውስ፣ መፈናቀል፣ ጦርነትና ድርቅ ምክንያት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች፣ ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች የማኅበራዊ ድጋፍ ፕሮጀክቶችን በመንደፍ በጅጅጋ፣ በአርሲ፣ በሐረር ፣በባሌ፣ በቦረና ያቤሎ፣ በወሊሶ፣ በሻሸመኔ፣ በኮፈሌ፣በዶዶላ፣ በአጋርፋ፣ በዝዋይ ዱግዳ፣ በምዕራብ ሸዋ ባኮ ትቤ፣ በመተከል፣ በድባጤና ቡለን፣በሽሬ፣ በአክሱም፣ በአዲግራት፣ በመቐለ ፣በደብረ ብርሃን፣ በጭና፣ በደባርቅ፣ በመቄት፣ በደሴ፣ በወልዲያ፣ በላሊበላ፣ በሐይቅ እስጢፋኖስ፣ በቦሩ ሜዳ፣ በቻግኒ፣ በደቡብ ኦሞና በሌሎች የሀገራችን ክፍል ያጋጠሙ የማኅበራዊ ቀውስ መረጃዎችን በማደራጀትና ፕሮጀክቶችን በመንደፍ ድጋፍ አድራጊዎችን እያስተባበረ የአልባሳት፣ የምግብ እና መሠል አስቸኳይ ድጋፎችን በስፋት ሲያደርግ ቆይቷል። ለዚህም ከ37 በላይ የአስቸኳይ ማኅበራዊ ድጋፍ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ገቢ እያሰባሰበ ከ45 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገባቸው ማኅበራዊና ሰብአዊ ድጋፎችን አድርጓል።

ማኅበረ ቅዱሳን፣ አሁን ላይ ባለው ማኅበራዊ ቀውስ የተጎዱ ወገኖች፣ ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች የተደቀነባቸውን የረሃብ ችግር ለማቃለል ሰፊ የሰብአዊ ድጋፍ ማሰባሰብ ዘመቻ ስለጀመረ፣ እርስዎም ድጋፍ በማድረግ ማኅበራዊ ኃላፊነትዎን እንዲወጡ ስንል የአክብሮት ጥሪያችንን እናቀርባለን።

Let's Save Lives Together!

Dear Supporters and Kind-Hearted Individuals,

In a world where crises seem to be a constant, it's more important than ever to stand together and extend a helping hand to those in need. Mahibere Kidusan, a registered non-profit in the US and an integral part of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, has been at the forefront of social assistance projects, aiding communities, monasteries, and traditional schools grappling with social upheaval, displacement, conflict, and drought in our beloved country.

From Jijiga to Lalibela, from Arsi to South Omo, we've tirelessly worked to provide vital support where it's needed most. Through your generous contributions and unwavering support, Mahibere Kidusan has spearheaded over 37 emergency social assistance projects, channeling over 45 million birr into critical aid such as clothing, food, and supplies.

Mahibere Kidusan not only provides spiritual services through its sub-centers using various mechanisms like 24-hour television and other media but also extends its reach to provide spiritual and humanitarian services in different parts of Ethiopia and the USA. Additionally, it plays a crucial role in assisting the rehabilitation and sustainability of monasteries and their monks.

Now, as we face another challenge, Mahibere Kidusan is gearing up to support those affected by the ongoing social crisis directly in Ethiopia. Our goal is clear: to launch a large-scale humanitarian mobilization campaign, alleviating the hunger crisis gripping our communities, monasteries, and traditional schools.

But we cannot do this alone. We need YOU, our compassionate supporters, to join hands with us once again and make a difference. Your contribution, no matter how big or small, will directly impact lives, offering hope and relief to those facing unimaginable hardships.

Let's come together, not just as donors, but as champions of humanity. Let's show the world the power of compassion and solidarity. Together, we can save lives, uplift communities, and build a brighter future for all.

Join us in this noble cause. Your support is the beacon of hope that lights up the darkest of times.

Thank you for your generosity, your kindness, and your unwavering commitment to making the world a better place.

With heartfelt gratitude,

Mahibere Kidusan

A 501(c)(3) nonprofit, EIN 84-1600968

Mahibere Kidusan in the USA is a nonprofit religious or spiritual organization. It is based in Silver Spring, MD. It received its nonprofit status in 2004.

Mid-sized organization
eotcmk.org

Donors

  • Wondwossen Ejabo
  • Andualem Shoro

    " እኛ በግዜው ማድረግ ያለብንን ከማድረግ በዘገየን ቁጥር የምናጣቸው ነገሮች የበዙ ይሆናሉ።" ዛሬ መርዳት ያለብንን ወገኖቻችንን ዛሬ ካልደረስንላቸው ነገ ካጣናቸው በኋላ ብንንቀሳቀስ የዘገየ ይሆናል። መጽሐፉም ያንተ ቀን ዛሬ ናት ነው የሚለውና ዛሬን ከዛሬም አሁንን እንጠቀምበት።

  • User or nonprofit avatar
    Finance and Fundraising MK USA

    እግዚአብሔር ከበረከቱ እንድካፈል ስለፈቀደልኝ

  • Tegenne Geber

    ማኅበረ ቅዱሳን በማኅበራዊ አገልግሎት ዘርፍ እየሰጠ ያለው አገልግሎት ተገቢና ወቅታዊ ነው:: የእግዚአብሔር ቃል "ለሚለምነን ሁሉ" እንድንሰጥ ያሳስበናል:: ማኅበሩ ታማኝ ተቋም በመሆኑ የምንሰጠው ስጦታ በቀጥታ ለተጎጂዎች የሚደርስ ስለሆነ ምእመናን ደስ እያለን በመስጠት ልንጠቀም ይገባል:: ብንችል ሌሎችንም እየጋበዝን ከበረከቱ እንዲሳተፉ ማድረግ ይገባል::

  • Tsion Melesse

    ለችግረኛና ለምስኪን የሚያስብ ምስጉን ነው፤ እግዚአብሔር በክፉ ቀን ያድነዋል።
    እግዚአብሔር ይጠብቀዋል፥ ሕያውም ያደርገዋል፥ በምድር ላይም ያስመሰግነዋል፥ በጠላቶቹም እጅ አያሳልፈውም።
    እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ሳለ ይረዳዋል፤ መኝታውን ሁሉ በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል...

Raised
$11,170
Goal
$25,000
Donate
Donate